Al-Bayan Communication
Pages
Home
Al-Bayan Tube
Al-Bayan Audio
Sunday, 12 August 2012
ድምፃችን ይሰማ
ድምፃችን ይሰማ
ኮሚቴዎቻችንና ሌሎችም ማዕከላዊ የታሰሩ ዳዒዎች የተጠየቀባቸው የ 28 ቀን ቀጠሮ በመድረሱ ከሐሙስ ጀምሮ በድጋሚ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ ማወቅ ተችሏል፡፡ ሀሙስ የሚቀርቡት ግለሰቦች እነማን እንደሆኑ መረጃ ሲደርሰን የምናቀርብ መሆኑን እየገለጽን ሁሉም ሰው የቀጠሮውን ቀን በንቃት ተከታትሎ ፍርድ ቤት በመገኘት ለታሳሪዎቹ ያለውን ድጋፍ እንዲያሳይ እናስታውሳለን፡፡
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment